"ብዘናነትና እኩልነት ለሀገራዊ አንድነት" በሚል መሪ ቃል ለ 18ተኛ ጊዜ በሀገራችን የሚከበረውን የብሔር ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን በኬቲ ትምህርት ቤት ተማሪዎችም በታላቅ ድምቀት የተከበረ ሲሆን በዚህም የወንድማማችነት፤ የአንድነት፤ የአብሮነት እና ፍቅርን በሚያጠናክሩ ፕሮግራሞች በድምቀት በማክበር ተጠናቋል።
Please all users Avoid using foul language and hate full commentes
0 Comments